ኢቅራዕ (በ ናሙስ ናኒ )
Pages
Home
Monday, 17 June 2013
በትናንትና አለት ባለሁበት ካምፓስ በሙስሊም ተማሪዎች የተዘጋጀ የሰደቃ ፕሮግራም ነበር።በጣም ደስ ይል ነበር።የወስያ ፕሮግራምም ነበር።ወላ በፍቅር ነው ያሳለፍነው።ኣንድነታችን ኣጠናክረን የሚፋቀር ሙስሊም ማፍራት እንድቻል የበኩላችን ለማበርከት ነው።አንድ ኣላህ።ኣንድ እምነት።ይዘን እንዘልቃለን።ለመብታችን ደግሞ በጋራ እንቆማለን።
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Older Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment