መኖ ር ደግ
ማንም አይቀራትም የመጨረሻ ጉዞ ፣
የሌለው ባዶውን ያለው ስንቁ ይዞ ፣
ታድያ ምነው ከፋ የሰው ጭካኔው ፣
በራስ ወዳድነት መረጠ ኩነኔው ፣
ነፍሳችን አርካታ አግኝታ ምትኖረው፣
በማስመሰል ሳይሆን ባለን ምግባር ነው፣
ፈጣሪ ሲወደን ቀበቶን ጥበቡ፣
አኛ ግን አቅቶን አርቆ ማሰቡ ፣
ጥመት ላይ ወደቅን ገንዘብ ገንዘብ ብለን ፣
ሰጥቶ በመቀበል መኖር አየቻልን ።
ማንም አይቀራትም የመጨረሻ ጉዞ ፣
የሌለው ባዶውን ያለው ስንቁ ይዞ ፣
ታድያ ምነው ከፋ የሰው ጭካኔው ፣
በራስ ወዳድነት መረጠ ኩነኔው ፣
ነፍሳችን አርካታ አግኝታ ምትኖረው፣
በማስመሰል ሳይሆን ባለን ምግባር ነው፣
ፈጣሪ ሲወደን ቀበቶን ጥበቡ፣
አኛ ግን አቅቶን አርቆ ማሰቡ ፣
ጥመት ላይ ወደቅን ገንዘብ ገንዘብ ብለን ፣
ሰጥቶ በመቀበል መኖር አየቻልን ።
No comments:
Post a Comment