Pages

Monday, 22 April 2013

THE SIGNS OF THE LAST DAY - AMHARIC

THE SIGNS OF THE LAST DAY - AMHARIC

Mash Allah A Kid reciting Quran - http://www.muslimblog.co.in/islamic-photos/mash-allah-a-kid-reciting-quran

Mash Allah A Kid reciting Quran - http://www.muslimblog.co.in/islamic-photos/mash-allah-a-kid-reciting-quran

Hijab is Our choice; It is who We are… - http://www.muslimblog.co.in/hijab-matters/hijab-is-our-choice-it-is-who-we-are

Hijab is Our choice; It is who We are… - http://www.muslimblog.co.in/hijab-matters/hijab-is-our-choice-it-is-who-we-are

How to Adopt The Real Muslim Hijab Fashion - http://www.muslimblog.co.in/hijab/how-to-adopt-the-real-muslim-hijab-fashion

How to Adopt The Real Muslim Hijab Fashion - http://www.muslimblog.co.in/hijab/how-to-adopt-the-real-muslim-hijab-fashion



 ውበትሽ ልዩ ነው ደመቀ ከጨረቃ፣
 በስሜት አጡዞ  በፍቅር ያነቃ ።

Sunday, 21 April 2013

Saturday, 20 April 2013

የኄኖክ እልፍኝ HENOK'S PAD: እግር እንይ! (ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድኅን)

የኄኖክ እልፍኝ HENOK'S PAD: እግር እንይ! (ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድኅን): poem in pdf እግር እንይ! (ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድኅን) አርቀን ማስተዋል ማለት፣ የኛን ሥልጣኔ ድልድይ እግር ማየት ነው ብለዋል፣ እስቲ እንግዲህ እግር እንይ!             ያባቶ...


ጥበብ በውስጣቹ አምቃቹ ለትውልድ ይተርፍ ዘንዳ ለተጋቹ በሙሉ ታላቅ አክብሮት አለኝ።


ቦብ ማርለይ ታላቅ የጥበብ ሰው "ዘመን የማይሽረው" የ ማህሙድ ዘፈን ይገባሃል።




















ሁሉም ያልፋል ግን አስክያልፍ ያለፋል።





                                                                         





                                                                                 ሰዓሊና ገጣሚ ገብረ ክርስቶስ ደስታ 






















Friday, 19 April 2013

 አዎንታዊ ስብአና ለማጎልበት የሚወሰዱ 25 አርምጃዎች 
1-ኃላፊነት መቀበል "ኃላፊነት ልሸከማቸው የሚችል ጫንቃ ወዳለው ሰው ያመራሉ ።"
                        "የሃያልነት ዋጋው ኃላፊነት ነው ።"
2-አሳቢነት ማሳየት 
3-"አሸንፋለሁ -አናንተም አሸንፉ >ማሰብ ።
4-ቃላትን በጥንቃቄ መምረጥ 
5-አለመንቀፍና፣አለማማረር 
6-ፈገግታና ፣ደግ መሆን 
7-ለሌሎች ሰዎች ባህርይ አዎንታዊ ፍቺ መስጠት 
8-ጥሩ አድማጭ መሆን   
                 "የተከፈተ ልብ ብቸኛ አሳማኝ ምልክት የተከፈተ ጆሮ ነው ።"
9-ከፍተኛ ጉጉት 
                 "የትኛውም ታላቅ ነገር ያለ ከፍተኛ ጉጉት ተገኝቶ አያውቅም ።"
10-ትክክለኛ ና  ልባዊ አድናቆት መግለፅ 

                                                     ይቀጥላል 
                                           

Wednesday, 17 April 2013

Interview with AUTHOR Sebhat Gebregziabher. AllComTV.com -- Part 1

" ha yalweledew "

" ሀ ያልወለደው"
        ጎደሎ ሃሳቦች---
ተዳግመው ካልታዩ
       ጭብጣቸው ህመም
ከሠው አያዋዩ ---
      ጥበብም አንዲህ ነች
ለባዶ ጠቢብ---
     ጥለት የለሽ ገላ
ሽፋን ነጠብጣብ:::
ዳሩ ግን ይሻላል።
         ይበጃል።
         ያ ጥበበኛ---
በመስማት የኖረ
    የ ታሪ ሙረኛ---
         ደደብ---
     ---ደንቆሮ ጆሮ
    የማይረባ---
 ---መሃይብ ከበሮ
ከ"ሃ " ጥርብ ያልሆነ---
        ከ"ዋ" የቀመረ!
ልቡንና ልቦናውን
       ነጣጥሎ ያልኖረ!
ብዙ ያስተምራል።
ልቆ ያስተውላል።
ጠጋ ብለው ቢያዩት አላውቅምን ያውቃል።

                                           የ ምስራቁ ሠገል (ማሴ )        08/08/2005 ዓም 
በጠራ ጨረቃ 
በጠራ ጨረቃ በአኩለ ሌሊት ፣
አይኖቿ አያበሩ አንዴ ከዋክብት፣
"ሳማት ሳማት" አሉት፣
"አቀፍ አቀፋት ።
አላወላወለም ወጣቱ ታዘዘ
ወገቧን አንገቷን አጇን በ'ጁ ያዘ፣
ምንም አንኩአን ጡቷ አንደሾህ ቢዋጋ ፣
ጣቷ በመሆኑ የጉማሬ አለንጋ፣
ጆሮ ግንዱን ሰማው በጥፍፊ ሲናጋ።
ዋ! ጀማሪ መሆን  ዋ! ተማሪነት ፣
ዋ! ትዛዝ መፈፀም ዋ!ምክር መስማት፣
በተራ ጨረቃ በኩለ ሌሊት ።

(መንግስቱ ለማ )

Thursday, 11 April 2013

መኖ ር  ደግ 
ማንም  አይቀራትም የመጨረሻ ጉዞ ፣
የሌለው  ባዶውን  ያለው ስንቁ ይዞ ፣
ታድያ ምነው ከፋ የሰው ጭካኔው ፣
በራስ ወዳድነት መረጠ ኩነኔው ፣
ነፍሳችን አርካታ አግኝታ ምትኖረው፣
በማስመሰል ሳይሆን ባለን ምግባር ነው፣
ፈጣሪ ሲወደን ቀበቶን ጥበቡ፣
አኛ ግን አቅቶን አርቆ ማሰቡ ፣
ጥመት ላይ ወደቅን ገንዘብ ገንዘብ ብለን ፣
ሰጥቶ በመቀበል መኖር አየቻልን ።
  

Kahlil Gibran On Freedom

Kahlil Gibran On Freedom