Pages

Tuesday, 22 October 2013

ደራሲ ነኝ  ካሰብክ
መልካም ጆሮ ፣ሰፊ ልብ ፣ደከመኝ የማይል የማወቅ ጉጉት ፣ዉል ያለው ስነ ምግባር ፣ከፍ ያለ የ ማስታወስ ችሎታ፣ሰፊና ልዩ የማንበብ ልምድ ፣ያለ አካላዊና አአምሮዓዊ  ብርታት ፣መጠናኝ አኔነት ፣ከሰዎች ጋር  ትውውቅ  ማብዛት ፣ቦታንና ጊዜ ን በውል የማወቅ ባህሪ ሊኖርህ ይገባል ።
                            (ጀምስ ሆልምስ )

No comments:

Post a Comment